ኢዮብ 18:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፥ ጫፉም ከበላይ ይረግፋል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ሥሩ ከታች ይደርቃል፤ ቅርንጫፉም ከላይ ይረግፋል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሥሩ ከመሠረቱ እንደሚደርቅና ቅርንጫፎቹም እንደሚረግፉ ዛፍ ይሆናል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፤ ፍሬውም ከላዩ ይረግፋል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፥ ጫፉም ከበላይ ይረግፋል። See the chapter |