ኢዮብ 17:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ቀኖቼ አለፉ፥ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ቀለጠ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ዕድሜዬ ዐለቀ፤ ዕቅዴም ከሸፈ፤ የልቤም ሐሳብ ከንቱ ሆነ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “የዕድሜዬ ዘመን ተፈጽሞአል፤ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ከንቱ ሆኖ ቀርቶአል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “ዘመኖች በጩኸት አለቁ፤ የልቤ ሥርም ተቈረጠ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ዕድሜዬ አለፈች፥ አሳቤና የልቤ መሣርያ ተቈረጠ። See the chapter |