ኢዮብ 14:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፥ ቢዋረዱም አያይም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ልጆቹ ቢከበሩ አያውቅም፤ ቢዋረዱም አያይም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ልጆቹ ክብር ቢያገኙ አያውቅም፤ ቢዋረዱም አያይም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ልጆቹ ቢበዙ አያያቸውም ቢያንሱም አያውቃቸውም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፥ ቢዋረዱም አያይም። See the chapter |