ኢዮብ 13:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ምነው ዝም ብላችሁ ብትኖሩ! ይህ ጥበብ በሆነላችሁ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ምነው ዝም ብትሉ! ያ ከጥበብ ይቈጠርላችሁ ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ይልቅስ ዝም ብትሉ ኖሮ ጠቢባን መስላችሁ በታያችሁ ነበር! See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ላዳምጣችሁ አይገባኝም፥ ጥበብ ከእናንተ ጠፍታለችና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ምነው ዝም ብላችሁ ብትኖሩ! ይህ ጥበብ በሆነላችሁ ነበር። See the chapter |