ኢዮብ 10:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በውኑ የሥጋ ዐይን አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 አንተ ዐይንህ የሥጋ ለባሽ ዐይን ነውን? ሟች የሆነ የሰው ልጅ እንደሚያይ ታያለህን? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የአንተ ዐይን እንደ ሰው ዐይን ነውን? ወይስ የምታየው እንደ ሰው ነውን? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በውኑ የሰው ዐይን አለህን? ወይስ መዋቲ ሰው እንደሚያይ ታያለህን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 በውኑ የሥጋ ዓይን አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን? See the chapter |