Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢዮብ 1:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 እርሱም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ሰባ​ትም ወን​ዶች፥ ሦስ​ትም ሴቶች ልጆች ነበ​ሩት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ሰባትም ወንዶች ሦስትም ሴቶች ልጆች ተወልደውለት ነበር።

See the chapter Copy




ኢዮብ 1:2
8 Cross References  

ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሆኑለት።


ሚስትህ በቤትህ እልፍኝ ውስጥ እንደሚያፈራ ወይን ናት፥ ልጆችህ በማዕድህ ዙሪያ እንደ ወይራ ቡቃያ ናቸው።


ባረካቸውም እጅግም በዙ፥ እንስሶቻቸውንም አላሳነሰባቸውም።


“ዝም በሉ፥ እናገርም ዘንድ ተዉኝ፥ የፈለገ ነገር ይምጣብኝ።


ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ ሲጸልይ ጌታ ምርኮውን መለሰለት፥ ጌታ ቀድሞ በነበረው ፋንታ በሁለት እጥፍ አሳድጎ ለኢዮብ ሰጠው።


ጌታም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን ለኢዮብ ባረከ፥ ዐሥራ አራት ሺህም በጎች፥ ስድስት ሺህም ግመሎች፥ አንድ ሺህም ጥማድ በሬዎች፥ አንድ ሺህም እንስት አህዮች ነበሩት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements