ኤርምያስ 46:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ጋሻንና አላባሽን አዘጋጁ ወደ ጦርነትም ቅረቡ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 “ትልቁንና ትንሹን ጋሻ አዘጋጁ፤ ለውጊያም ውጡ! See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 “ጋሻችሁን አዘጋጁ፤ ወደ ጦር ሜዳም ዝመቱ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 “ጋሻና ጦር ያዙ፤ ወደ ሰልፍም ቅረቡ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ጋሻ ጦር አዘጋጁ ወደ ሰልፍም ቅረቡ። See the chapter |