ኤርምያስ 24:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የጌታም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ከዚያም የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦ See the chapter |