ኤርምያስ 22:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ለመመለስም ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልትመለሱባት ወደምትናፍቋት ምድር ከቶ አትመለሱም።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ይህችን አገር እንደገና ለማየት ትናፍቃለህ፤ ነገር ግን ዳግመኛ አትመለስባትም።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ነፍሳችሁም ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አትመለሱም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ይመለሱባትም ዘንድ ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም። See the chapter |