ያዕቆብ 5:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ሀብታችሁ ተበላሽቶአል፤ ልብሳችሁም በብል ተበልቶአል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ሀብታችሁ ሻግቷል፤ ልብሳችሁንም ብል በልቶታል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ሀብታችሁ ሁሉ በስብሶአል። ልብሳችሁንም ብል በልቶታል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ሀብታችሁ ተበላሽቶአል፤ ልብሳችሁም በብል ተበልቶአል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ሀብታችሁ ተበላሽቶአል፥ ልብሳችሁም በብል ተበልቶአል። See the chapter |