ያዕቆብ 3:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከአንድ ምንጭ ጣፋጭ ውሃና መራራ ውሃ ይመነጫልን? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ከአንድ ምንጭ ጣፋጭ ውሃና መራራ ውሃ ይመነጫልን? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ከአንድ ምንጭ ለመጠጥ የሚሆን ጣፋጭ ውሃና መራራ ውሃ ሊፈልቅ ይችላልን? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ምንጭስ ከአንድ አፍ የሚጣፍጥንና የሚመርን ውሃ ያመነጫልን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ምንጭስ ከአንድ አፍ የሚጣፍጥንና የሚመርን ውኃ ያመነጫልን? See the chapter |