Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ያዕቆብ 1:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

See the chapter Copy




ያዕቆብ 1:20
5 Cross References  

ተቆጡ፥ ኃጢአትን ግን አታድርጉ፤ በቁጣችሁ ላይ ፀሐይ አይግባ፤


እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወንድሙን የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙን ‘የማያስብ’ የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ‘ደደብ’ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements