ኢሳይያስ 51:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አይሞትም ወደ ጉድጓድም አይወርድም፥ እንጀራም አይጐድልበትም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ዐንገታቸውን የደፉ እስረኞች በፍጥነት ነጻ ይወጣሉ፤ በታሰሩበትም ጕድጓድ ውስጥ አይሞቱም፤ እንጀራ አያጡም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እስረኞች በፍጥነት ነጻ ይወጣሉ፤ አይሞቱም፤ ወደ ጥልቁ ጒድጓድም አይወርዱም። የሚበሉትንም እንጀራ አያጡም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ከዳንሽ በኋላ እንግዲህ አይኖርምና፥ አይዘገይምምና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 አይሞትም ወደ ጕድጓድም አይወርድም፥ እንጀራም አይጐድልበትም። See the chapter |