ኢሳይያስ 35:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጉልበቶች አጽኑ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፤ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የደከሙትን ክንዶች አጠንክሩ፥ የተብረከረኩ ጒልበቶችንም አጽኑ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ደካሞች እጆችና አንካሶች ጕልበቶች፥ ጽኑ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ። See the chapter |