ኢሳይያስ 28:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 አድምጡ ድምፄንም ስሙ፤ ልብ አድርጉ ንግግሬንም ስሙ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 አድምጡ ድምፄን ስሙ፤ አስተውሉ ቃሌንም ስሙ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 የምነግራችሁን አድምጡ፤ የምላችሁንም ሁሉ በጥንቃቄ ስሙ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አድምጡ፤ ድምፄንም ስሙ፤ ልብ አድርጉ፤ ንግግሬንም ስሙ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 አድምጡ ድምፄንም ስሙ፥ ልብ አድርጉ ንግግሬንም ስሙ። See the chapter |