ኢሳይያስ 28:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እንግዲያው እግዚአብሔር፣ በባዕድ ልሳን በእንግዳ ቋንቋ ለዚህ ሕዝብ ይናገራል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እነሆ፥ እግዚአብሔር ይህንን ሕዝብ በአልተለመደ አነጋገርና በባዕድ ቋንቋ ይናገራል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፥ See the chapter |