Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ኢሳይያስ 27:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 በዚያም ቀን ለተወደደው የወይን ቦታ ተቀኙለት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 በዚያ ቀን እንዲህ ይባላል፤ “ለመልካሙ የወይን ቦታ ዘምሩለት፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 በዚያን ጊዜ ፍሬአማ ለሆነው የወይን ተክል ቦታ ዘምሩለት፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በዚ​ያም ቀን ለተ​ወ​ደ​ደው የወ​ይን ቦታ ተቀ​ኙ​ለት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 በዚያም ቀን ለተወደደው የወይን ቦታ ተቀኙለት።

See the chapter Copy




ኢሳይያስ 27:2
6 Cross References  

እኔ የተመረጠች ወይን ፍጹምም እውነተኛ ዘር አድርጌ ተክዬሽ ነበር፤ አንቺ ግን የተበላሸ የእንግዳ ወይን ግንድ ሆነሽ እንዴት ተለወጥሽብኝ?


በዚያም ጊዜ እስራኤል ይህን መዝሙር ዘመረ፦ አንተ ምንጭ ሆይ! ፍለቅ፤ እናንተም ዘምሩለት፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements