ኢሳይያስ 26:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 እግር፥ የድሀ እግርም የችግረኛም ኮቴ፥ ትረግጣታለች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እግር፣ የተጨቋኞች እግር፣ የድኾች ኮቴ ይረግጣታል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ጭቊኖች ይረማመዱባታል፤ በእግራቸውም ይረጋግጡአታል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የየዋሃንና የትሑታን እግሮች ይረግጡአቸዋል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 እግር፥ የድሀ እግርም የችግረኛም አረጋገጥ፥ ትረግጣታለች። See the chapter |