ኢሳይያስ 14:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዘመን ይህ ሸክም ሆነ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዓመት እንዲህ የሚል ንግር መጣ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ንጉሥ አካዝ በሞተበት ዓመት የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዓመት ይህ ነገር ሆነ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዘመን ይህ ሸክም ሆነ። See the chapter |