Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሆሴዕ 2:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 በምድርም ላይ ለራሴ እንድትሆን እዘራታለሁ፤ ምሕረትም የሌላትን እምራለሁ፥ ሕዝቤም ያልሆነውን፦ ‘አንተ ሕዝቤ ነህ’ እለዋለሁ፤ እርሱም፦ ‘አንተ አምላኬ ነህ’ ይለኛል።”

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 በምድርም ላይ ለእኔ እዘራታለሁ፥ ምሕረትም የሌላትን እምራለሁ፥ ሕዝቤም ያልሆነውን፦ አንተ ሕዝቤ ነህ እለዋለሁ፥ እርሱም፦ አንተ አምላኬ ነህ ይለኛል።

See the chapter Copy




ሆሴዕ 2:25
0 Cross References  

Follow us:

Advertisements


Advertisements