ዕብራውያን 9:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳን ያለ ደም አልተመረቀም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ስለዚህ የመጀመሪያው ኪዳን እንኳ ያለ ደም የጸና አልነበረም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በዚህ ምክንያት የመጀመሪያው ኪዳን እንኳ ያለ ደም የጸና አይደለም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልከበረም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልተመረቀም። See the chapter |