ዕብራውያን 7:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ታናሹ በታላቁ እንደሚባረክ ምንም ጥርጥር የሌለውም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ትንሹ በትልቁ እንደሚባረክ ጥርጥር የለውም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ታናሹ ከታላቁ ቡራኬን እንደሚቀበል ጥርጥር የለውም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ነገር ግን ታላቁ ታናሹን እንደሚባርከው ያለ ጥርጥር ይታወቃል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ትንሹንም በታላቁ እንዲባርክ ክርክር የሌለበት ነገር ነው። See the chapter |