ዕብራውያን 7:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ምክንያቱም ክህነቱ ሲለወጥ፥ ሕጉ ደግሞ ሊለወጥ ግድ ይላልና ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የክህነት ለውጥ ካለ ሕጉም ሊለወጥ ግድ ነውና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 የክህነት ሐረጉ ሲለወጥ ሕጉም አብሮ መለወጥ አለበት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ክህነታቸው ታልፍ ዘንድ አላትና፤ ክህነታቸው ካለፈችም ኦሪታቸው ታልፋለች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ክህነቱ ሲለወጥ፥ ሕጉ ደግሞ ሊለወጥ የግድ ነውና። See the chapter |