ዕብራውያን 3:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እንግዲህ ባለማመናቸው ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ካለማመናቸው የተነሣ እንደ ሆነ እንረዳለን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ባለማመናቸው ምክንያት መሆኑን እናያለን። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አላመኑምና፥ ለመግባት እንዳልቻሉ እነሆ፥ እናያለን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ባለማመናቸውም ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። See the chapter |