ዕብራውያን 2:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የአብርሃምን ዘር ለመርዳት እንጂ ትኩረቱ ለመላእክት አይደለም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እርሱ የመጣው መላእክትን ለመርዳት ሳይሆን፣ የአብርሃምን ዘር ለመርዳት እንደ ሆነ ግልጽ ነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 የኢየሱስ ፍላጎት መላእክትን ሳይሆን የአብርሃምን ዘር ለመርዳት ነው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የነሣውን ከአብርሃም ዘር እንጂ ከመላእክት የነሣው አይደለምና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም። See the chapter |