ዕብራውያን 13:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋራ ይሁን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የጌታችን ጸጋዉ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። ወደ ዕብራውያን የተላከው መልእክት ተፈጸመ፤ በኢጣልያ ተጻፈ፤ በጢሞቴዎስ እጅ ተላከ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን። አሜን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። See the chapter |