ዕብራውያን 12:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ እሳት ነውና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 “አምላካችን የሚባላ እሳት ነውና።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 አምላካችን እንደሚያቃጥል እሳት ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 አምላካችን በእውነት የሚያቃጥል እሳት ነውና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ እሳት ነውና። See the chapter |