ዕብራውያን 10:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በእግዚአብሔርም ቤት ላይ ታላቅ ካህን ስላለን፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 በእግዚአብሔር ቤት ላይ የተሾመ ታላቅ ሊቀ ካህናት ስላለን፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በእግዚአብሔር ቤት ላይ ሥልጣን ያለው ትልቅ ካህን አለን። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 በእግዚአብሔር ቤት ታላቅ ካህን አለን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 በእግዚአብሔርም ቤት ላይ የሆነ ታላቅ ካህን ስላለን፥ See the chapter |