Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዕንባቆም 3:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 የነቢዩ የዕንባቆም ጸሎት በሺግዮኖት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 በዝማሬ የቀረበ የነቢዩ የዕንባቆም ጸሎት፤ በሺግዮኖት።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 በመዝሙር የቀረበ የነቢዩ ዕንባቆም ጸሎት ይህ ነው፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 የነቢዩ የዕንባቆም ጸሎት በመዝሙር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 የነቢዩ የዕንባቆም ጸሎት በመዝሙር።

See the chapter Copy




ዕንባቆም 3:1
5 Cross References  

ጌታ ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤ ምድሪቷ ሁሉ በፊቱ ዝም ትበል።


ጌታ ሆይ፥ ዝናህን ሰምቻለሁ፥ በሥራህም ጌታ ሆይ ፈራሁ፥ በዓመታት መካከል አድሰው፥ በዓመታት መካከል አስታውቀው፥ በቁጣ ጊዜ ምሕረትን አስብ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements