ዘፍጥረት 9:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ከጥፋት ውኃ በኋላም ኖኅ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ኖኅ ከጥፋት ውሃ በኋላ 350 ዓመት ኖረ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ከጥፋት ውሃ በኋላ ኖኅ 350 ዓመት ኖረ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኋላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኍላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ። See the chapter |