Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 5:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ቃይናንም ሰባ ዓመት ሲሆነው፥ መላልኤልን ወለደ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ቃይናን፣ ዕድሜው 70 ዓመት ሲሆን መላልኤልን ወለደ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ቃይናንም 70 ዓመት ሲሆነው መላልኤልን ወለደ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ቃይ​ና​ንም መቶ ሰባ ዓመት ኖረ፤ መላ​ል​ኤ​ል​ንም ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ቃይናንም መቶ ሰባ ዓምት ኖረ፤

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 5:12
3 Cross References  

የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥ የመሀላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥


ሄኖስም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አምስት ዓመት ሆነ፥ ሞተም።


ቃይናንም መላልኤልን ከወለደ በኋላ ስምንት መቶ አርባ ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንድ እና ሴት ልጆችም ወለደ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements