ዘፍጥረት 49:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ቀስተኞች አስቸገሩት፥ ነደፉትም፥ ተቃወሙትም፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ቀስተኞች በጭካኔ አጠቁት፤ በጥላቻም ነደፉት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ቀስተኞቹ በብርቱ ያጠቁታል፤ በቀስታቸውም እየነደፉ ያሳድዱታል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በምክራቸው የሰደቡት ጌቶች ሆኑበት፤ ቀስተኞችም ወጉት፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ቀስተኞች አስቸገሩት ነደፋትም ተቃወሙትም ነገር ግም ቀስቱ እንደ ጸና ቀረ፤ See the chapter |