ዘፍጥረት 49:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ዳን በወገኑ ይፈርዳል፥ ከእስራኤል ነገድ እንደ አንዱ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 “ዳን፣ ከእስራኤል ነገዶች እንደ አንዱ ሆኖ፣ በራሱ ሕዝብ ላይ ይፈርዳል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 “ዳን፥ ከእስራኤል ነገዶች አንዱ ለሆነው ሕዝብ ፈራጅ ይሆናል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 “ዳን ከእስራኤል ነገድ እንደ አንዱ በወገኑ ይፈርዳል፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ዳም በወገኑ ይፈርዳል ከእስርኤል ነገስ እንደ አንዱ See the chapter |