ዘፍጥረት 36:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ፥ ዔሳው ኤዶም ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ስለዚህ ኤዶም የተባለው ዔሳው መኖሪያውን በተራራማው አገር በሴይር አደረገ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ስለዚህ ኤዶም የተባለው ዔሳው በተራራማው አገር በኤዶም ተቀመጠ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ፤ ዔሳውም ኤዶም ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ ዔሳውም ኤዶም ነው። See the chapter |