Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 31:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ሲነገረው፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 የያዕቆብ መኰብለል ለላባ በሦስተኛው ቀን ተነገረው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ያዕቆብ በስውር መሄዱን ላባ ከሦስት ቀን በኋላ ሰማ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ለሶ​ር​ያ​ዊው ላባም ያዕ​ቆብ እንደ ኰበ​ለለ ነገ​ሩት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ተነገረው።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 31:22
5 Cross References  

በእርሱና በያዕቆብ መካከልም የሦስት ቀን መንገድ ያህል አራቃቸው፥ ያዕቆብም የቀሩትን የላባን በጎች ይጠብቅ ነበር።


እርሱ ያለውን ሁሉ ይዞ ኮበለለ፥ ተነሥቶም የኤፍራጥስን ወንዝ ተሻገረ፥ ፊቱንም ወደ ኮረብታማው አገር ገለዓድ አቀና።


ከዘመዶቹም ጋር ሆኖ የሰባት ቀን መንገድ ያህል ተከተለው፥ ከዚያም በገለዓድ ተራራማ አገር ላይ አገኛቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements