ዘፍጥረት 30:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 የልያ ባርያ ዘለፋም ወንድ ልጅን ለያዕቆብ ወለደች። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የልያ አገልጋይ ዘለፋም ለያዕቆብ ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የልያ አገልጋይ ዚልፋ ለያዕቆብ ወንድ ልጅ ወለደችለት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የልያ አገልጋይ ዘለፋም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደች። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 የልያ ባሪያ ዘለፋም ወንድ ልጅን ለያዕቆብ ወለደች። See the chapter |