ዘፍጥረት 26:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 እነርሱም የይስሐቅንና የርብቃን ልብ ያሳዝኑ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 በእነዚህም ሴቶች ምክንያት የይሥሐቅና የርብቃ ልብ ያዝን ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ይህም ጋብቻ ይስሐቅንና ርብቃን ሲያሳዝናቸው ይኖር ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 እነርሱም ይስሐቅንና ርብቃን ያሳዝኑ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 እነርሱም የይስሐቅንና የርብቃን ልብ ያሳዝኑ ነበር። See the chapter |