ዘፍጥረት 26:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ይስሐቅም ማዕድ አቀረበላቸው፥ በሉም ጠጡም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ይሥሐቅም ድግስ ደግሶ አበላቸው፤ አጠጣቸው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ከዚህ በኋላ፥ ይስሐቅ ግብዣ አደረገላቸው፤ እነርሱም በሉ፤ ጠጡ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ይስሐቅም ማዕድ አቀረበላቸው፤ በሉም፤ ጠጡም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ይስሐቅም ማዕድ አቀረበላቸው በሉም ጠጡም። See the chapter |