ዘፍጥረት 24:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሰውዬውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ሰውየውም ተደፍቶ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሰውየውም በመንበርከክ ለእግዚአብሔር ሰግዶ፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ሰውየውም ደስ አለው፤ ለእግዚአብሔርም ሰገደ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሰውዮውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔር ሰገደ። See the chapter |