Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 17:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 አብርሃምና ልጁ እስማኤል፣ ሁለቱም በዚያ ቀን ተገረዙ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 በዚ​ያም ቀን አብ​ር​ሃም ተገ​ረዘ፤ ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ ልጁ እስማኤልም።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 17:26
5 Cross References  

ትእዛዝህን ለመጠበቅ ጨከንሁ አልዘገየሁምም።


አብራምም እግዚአብሔር እንደ ነገረው ሄደ፥ ሎጥም ከእርሱ ጋር ሄደ፥ አብራምም ከካራን በወጣ ጊዜ የሰባ አምስት ዓመት ሰው ነበረ።


ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።


በቤት የተወለዱትና በብር ከእንግዶች የተገዙት፥ የቤቱ ሰዎች ሁሉ ከእርሱ ጋር ተገረዙ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements