Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 17:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ልጁም እስማኤል ሸለፈቱን ሲገረዝ 13 ዓመቱ ነበር።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም የሥ​ጋ​ውን ቍል​ፈት በተ​ገ​ረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ልጅ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 17:25
3 Cross References  

አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ።


በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።


አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፥ አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements