Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፍጥረት 11:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 አርፋክስድም ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሼላሕንም ወለደ፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 አርፋክስድ በ35 ዓመቱ ሳላን ወለደ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 አርፋክስድም 35 ዓመት ሲሆነው ሳላሕን ወለደ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 አር​ፋ​ክ​ስ​ድም መቶ ሠላሳ አም​ስት ዓመት ኖረ፤ ቃይ​ና​ን​ንም ወለደ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥

See the chapter Copy




ዘፍጥረት 11:12
5 Cross References  

የቃይናን ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥


አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


ሴምም አርፋክስድን ከወለደ በኋላ አምስት መቶ ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንዶች እና ሴቶች ልጆች ወለደ።


አርፋክስድም ሼላሕን ከወለደ በኋላ አራት መቶ ሦስት ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንዶች እና ሴቶች ልጆችን ወለደ። ቃይንምም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ሳላንም ወለደ፥ ቃይንምም ሳላን ከወለደ በኋላ ሶስት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፥ ሞተም።


አርፋክስድም ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements