ገላትያ 5:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 “ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ይህም “ጥቂት እርሾ ሊጡን በሙሉ ያቦካዋል” እንደሚባለው ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ጥቂት እርሾ ብዙውን ዱቄት መጻጻ ያደርገው የለምን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9-10 የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው። See the chapter |