ገላትያ 5:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አይደለም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 እንዲህ ያለው ማባበል ከሚጠራችሁ የመጣ አይደለም፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እንዲህ ዐይነቱ ምክር ከጠራችሁ ከእግዚአብሔር የመጣ አይደለም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ይህ መፋጠናችሁ ከሚጠራችሁ አይደለምና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል። See the chapter |