ዕዝራ 2:50 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)50 የአስና ልጆች፥ የምዒኒም ልጆች፥ የንፊሲም ልጆች፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም50 የአስና፣ የምዑኒም፣ የንፉሰሲም ዘሮች፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)50 የአሲና ልጆች፥ የምዑናውያን ልጆች፥ የናፌሶን ልጆች፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)50 የቤሳይ ልጆች፥ የአስና ልጆች፥ የምዑናውያን ልጆች፥ የንፋሰሲም ልጆች፥ See the chapter |