Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዕዝራ 2:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 የኔፆፋ ሰዎች፥ አምሳ ስድስት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 የነጦፋ ሰዎች 56

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 የነ​ጦፋ ልጆች አምሳ ስድ​ስት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 የነጦፋ ሰዎች፥ አምሳ ስድስት።

See the chapter Copy




ዕዝራ 2:22
7 Cross References  

የናታንያ ልጅ እስማኤል፥ የቃሬያም ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ።


የቤተ ልሔምና የነጦፋ ሰዎች፥ መቶ ሰማንያ ስምንት።


የሰልሞንም ልጆች ቤተልሔም፥ ነጦፋውያን፥ ዓጣሮት-ቤት-ዮአብ፥ የመናሕታውያን እኩሌታ፥ ጾርዓውያን ነበሩ።


አሆሃዊው ጻልሞን፥ ነጦፋዊው ማህራይ፥


የቤተልሔም ልጆች፥ መቶ ሀያ ሦስት።


የዓናቶት ሰዎች፥ መቶ ሀያ ስምንት።


የነጦፋዊው የበዓና ልጅ ሔሌብ፥ ከብንያም ተወላጅ የሆነው የጊብዓ ሰው የሪባይ ልጅ ኢታይ፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements