ዘፀአት 9:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ስንዴውና አጃው ግን ጊዜው ገና ነበርና አልተመታም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ስንዴውና አጃው ግን በዚያ ወቅት ባለማፍራቱ አልጠፋም ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ስንዴውና አጃው ግን የሚደርሱት ዘግየት ብለው ስለ ነበር ከመበላሸት ድነዋል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ስንዴውና አጃው ግን አልተመቱም፤ ገና ቡቃያ ነበሩና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ስንዴውና አጃው ግን ጊዜው ገና ነበርና አልተመታም። See the chapter |