ዘፀአት 40:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የመታጠቢያውን ሳሕንና ማስቀመጫውን ትቀባዋለህ፥ ትቀድሰዋለህም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የመታጠቢያው ሰንና ማስቀመጫውን ቅባ፤ ቀድሳቸውም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የመታጠቢያውንም ሳሕን ከነማስቀመጫው በዚሁ ዐይነት ቀብተህ ለእግዚአብሔር የተለየ አድርግ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውንም ቀብተህ ትቀድሳለህ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውን ቀብተህ ትቀድሳለህ። See the chapter |