ዘፀአት 39:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ገበታውንና ዕቃውን ሁሉ፥ ኅብስተ ገጹን፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ጠረጴዛውን ከነመሎጊያዎቹ ዕቃዎቹን ሁሉና ከገጸ ኅብስቱ ጋራ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ገበታውና የመገልገያ ዕቃዎቹ በሙሉ፥ ለእግዚአብሔር የሚቀርበው የተቀደሰው ኅብስት፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ገበታውንም፥ ዕቃውንም ሁሉ፥ ኅብስተ ገጹንም፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ገበታውንም፥ ዕቃውንም ሁሉ፥ የገጹንም ኅብስት፤ See the chapter |