ዘፀአት 39:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና አልማዝ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፣ ሰንፔርና አልማዝ፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና ዐልማዝ፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ ኢያሰጲድ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ አልማዝ፤ በሦስተኛውም ተራ ያክንት፥ See the chapter |